Thursday, August 21, 2014

የጉዞ ማስታወሻ(ክፍል ሶስት)




ከሑዋኔ በአባዱላ ተሳፍሬ ወደ ዓዲ ሽሁ በመጓዝ ላይ ነኝ፡፡ ታክሲዋ መተንፈሻ የላትም…ጥቅ ጥቅ ብላ ሞልታለች፡፡እኔ የተቀመጥኩት ምናልባት በኢትዮጵያ ብቻ ሰው የሚቀመጥባት፣ ከመዝግያው አጠገብ፣ ከጋቢና ወምበሮች በስተጀርባ ካለቸው ትንሽ ክፍተት ነው፡፡ በጣም ትሞቃለች…ቂጥ ትለበልባለች ሞተሩ ያለው እዛው ሳይሆን አይቀርም፡፡

ከሹፌሩ ጀርባ ያሉ ሁለት ወምበሮች እንድ ዘመናይ ሴትዮ አምስት ዓመት ከሚሆናት ልጇ ጋር በቀኝ ግዛት ይዘዋቸዋል፡፡ ሴትዮዋ ልጇን አቅፋ ስታበቃ እግሮቿ እኔ ላይ ደርጋቸዋለች፡፡ህፃንዋ ሲረግጡት የሚያፏጭ ድምፅና ብልጭ ድርግ የሚል መብራት የሚያበራ አሻንጉሊት ጫማ ተጨምታለች፡፡ በእነዝያ ጫማዎች ነው እኔን እየረገጠችኝ ያለቸው፡፡ሌሎቹ ወምበሮች ግን በሶስትና አራት ሰዎች ታጭቋል፡፡ለዛም ነው ሴትዮዋን ዘመናይ ያልኳት…አንድም የናጠጠች በለሃበት አልያም በለስልጣን መሆን አለባት ብየ ስላሰብኩ፡፡

Friday, August 1, 2014

Letter Written to Prime Minister Hailemariam Desalegn: Urges immediate release of zone9bloggers and journalists


Prime Minister Hailemariam Desalegn
Federal Democratic Republic of Ethiopia Office of the Prime Minister
Addis Ababa, Ethiopia    
Re: Detained journalists and bloggers
Dear Prime Minister Hailemariam Desalegn,    
We write to you to express our grave concern regarding the terrorism charges laid against seven bloggers associated with the Zone 9 website and three independent journalists in Ethiopia.  
Ethiopia is a party to the International Covenant on Civil and Political Rights and the African Charter on Human and Peoples’ Rights, which both expressly protect the right to freedom of expression. We therefore urge your government to fulfill its obligations under international law and release all individuals who have been arbitrarily detained in violation of their fundamental rights.